የሀገሪቱን ዋና ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን የሚያስተዳድረው እና የሚቆጣጠረው ቪጂቲአርኬ የተባለው የሩሲያ መንግስት ኩባንያ ሰኞ እለት የሳይበር ጥቃት እንደደረሰበት ሮይተርስ ዘግቧል። የሩሲያ ...
ሁለቱ ምር ቤቶች በጋራ ባካሄዱት የመክፈቻ ስነ ስርዓትም አምባሳደር ታዬ አስጸቀስላሴ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት አድርጎ ሾሟል። የፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜ መጠናቀቁን ተከትሎ አምባሳደር ታዬ ...
አንድ አመት ባስቆጠረው የጋዛ ጦርነት እስራኤል በሰርጡ ውስጥ 40 ሺህ የሀማስ ኢላማዎች ላይ ጥቃት የፈጸመች ሲሆን 4700 የምድር ውስጥ ዋሻዎችን እና ከአንድ ሺህ በላይ የሮኬት ማስወንጨፍያ ...
ሄዝቦላ ያስወነጨፈው ሮኬት በእስራኤል በትልቅነቷ ሶስተኛ የሆነችውን የሀይፋ ከተማ መምታቱን ፖሊስ በዛሬው እለት አስታውቋል። ወደ መካከለኛው ምስራቅ በተስፋፋው የጋዛው ጦርነት የመጀመሪያ መታሰቢያ ...
ማንኛውም አካል በሲቪል ሰዎች እና በሲቪል ተቋማት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ከማድረስ እንዲቆጠብ ባወጣው መግለጫ አሳስቧል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል የሰበአዊ መብቶች ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ መስከረም 27 2017 ዓ.ም መደበኛ የውጭ ሀገር ገንዘቦችን የሚገዛበትን እና የሚሸጥበትን ዋጋ ይፋ ሲያደርግ የባለፈውን ሳምንት ተመን አስቀጥሏል። በዚህም አንድ የአሜሪካ ...
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በዚህ ጦርነት የደረሱ ጉዳቶችን አስመልክቶ ባወጣው ሪፖርት በፍልስጤም በኩል 41 ሺህ 788 ንጹሃን ሲገደሉ በእስራኤል በኩል ደግሞ 1 ሺህ 677 ዜጎች ተገድለዋል፡፡ ...
ለአጭር ጊዜ ተከስቶ የእድሜ ልክ ጉዳት ከሚያደርሱ የተፈጥሮ ጉዳቶች መካከል አንዱ የሆነው ርዕደ መሬት ወይም የመሬት መንቀጥቀጥ በየጊዜው በተለያዩ ሀገራት ይከሰታል። የተወሰኑ ሀገራት ደግሞ ደጋግሞ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋዎች የሚያጋጥማቸው ሲሆን ኢንዶኔዥያ፣ ሜክሲኮ እና ጃፓን በዚህ ይታወቃሉ። ...
የቴህራንን የውጭ ሀገራት ወታደራዊ ተልዕኮዎች የሚፈጽመው “ቁድስ ሃይል” መሪው ሄዝቦላህን ለማገዝ ሊባኖስ ገብተው ነበር ተብሏል የኢራን አብዮታዊ ዘብ “ቁድስ ሃይል” መሪው ብርጋዴር ጀነራል ኢስማኤል ...
ካዛኪስታን የመጀመሪያውን የኒዩክሌር ሃይል ማመንጫ ለመገንባት ባቀረበችው ሀሳብ ላይ ዜጎቿ ድምጽ እንዲሰጡበት እያደረገች ነው። የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ካሳይም ጆማርት ቶካየቭ በካይ የድንጋይ ከሰል ሃይል ...
ኢቨረስት እና ሌሎች የሂማሊያ ቦታዎች የህንድ ከፊል አህጉር ከኢዩራዥያ ጋር ተጋጭቶ ከተፈጠረበት ከዛሬ 50 ሚሊዮን አመታት በፊት ጀምሮ ከተጠበቀው በላይ በማይቆም እድገት ላይ ነው። አሁን ላይ ...
ኔታንያሁ "አሳፋሪ ናችሁ"ሲሉ ለማክሮን እና በእስራኤል ላይ የጦር መሳሪያ ማዕቀብ እንዲጣል ጥሪ ላቀረቡት ምዕራባውያን መሪዎች ምላሽ ሰጥተዋል። በጽ/ቤታቸው በተለቀቀው የቪዲዮ መልእክት "እስራኤል ...